የአማርኛ ተማሪዎች እርስ በርስ ዉይይት

የአማርኛ ተማሪዎች እርስ በርስ ዉይይት
የ3 ዓመት የአማርኛ ተማሪዎች እሁድ መጋቢት 27 ቀን 2007 ዓ.ም በመማሪያ ክፍላቸዉ ዉስጥ በመሰባብሰብ በአንዳንድ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ዉይይት አድርገዋል። በዉይይቱ ላይም የተለያዩ ሀሳቦች እና ጥያቄዎች ተነስተዉ ዉይይት ተደርጎባቸዋል። የዉይይቱ አጠቃላይ ሁኔታ በቪዲዮ የሚከተለዉን ይመስል ነበር።
            
                                              

Post a Comment

Previous Post Next Post